Bản dịch ý nghĩa nội dung Qur'an - 阿姆哈拉语翻译 - 穆罕默德·萨迪格

አት ተክዊር

external-link copy
1 : 81

إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ

ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 81

وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ

ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 81

وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ

ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 81

وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ

የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 81

وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ

እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 81

وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ

ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
7 : 81

وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ

ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 81

وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ

በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 81

بِأَيِّ ذَنۢبٖ قُتِلَتۡ

በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤ info
التفاسير:

external-link copy
10 : 81

وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ

ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
11 : 81

وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ

ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
12 : 81

وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ

ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
13 : 81

وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ

ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
14 : 81

عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّآ أَحۡضَرَتۡ

ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤ info
التفاسير:

external-link copy
15 : 81

فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ

ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
16 : 81

ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ

ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
17 : 81

وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ

በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
18 : 81

وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ

በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
19 : 81

إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ

እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
20 : 81

ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٖ

የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
21 : 81

مُّطَاعٖ ثَمَّ أَمِينٖ

በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
22 : 81

وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٖ

ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
23 : 81

وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ

በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
24 : 81

وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٖ

እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
25 : 81

وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٖ رَّجِيمٖ

እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
26 : 81

فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ

ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ? info
التفاسير:

external-link copy
27 : 81

إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٞ لِّلۡعَٰلَمِينَ

እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
28 : 81

لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ

ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
29 : 81

وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ

የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡ info
التفاسير: