Qurani Kərimin mənaca tərcüməsi - Amhar dilinə tərcümə - Məhəmməd Sadiq.

አል ለይል

external-link copy
1 : 92

وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰ

በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 92

وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ

በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 92

وَمَا خَلَقَ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ

ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 92

إِنَّ سَعۡيَكُمۡ لَشَتَّىٰ

ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 92

فَأَمَّا مَنۡ أَعۡطَىٰ وَٱتَّقَىٰ

የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 92

وَصَدَّقَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤ info
التفاسير:

external-link copy
7 : 92

فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡيُسۡرَىٰ

ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 92

وَأَمَّا مَنۢ بَخِلَ وَٱسۡتَغۡنَىٰ

የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 92

وَكَذَّبَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤ info
التفاسير:

external-link copy
10 : 92

فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡعُسۡرَىٰ

ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
11 : 92

وَمَا يُغۡنِي عَنۡهُ مَالُهُۥٓ إِذَا تَرَدَّىٰٓ

በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
12 : 92

إِنَّ عَلَيۡنَا لَلۡهُدَىٰ

ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
13 : 92

وَإِنَّ لَنَا لَلۡأٓخِرَةَ وَٱلۡأُولَىٰ

መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
14 : 92

فَأَنذَرۡتُكُمۡ نَارٗا تَلَظَّىٰ

የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
15 : 92

لَا يَصۡلَىٰهَآ إِلَّا ٱلۡأَشۡقَى

ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
16 : 92

ٱلَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ

ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
17 : 92

وَسَيُجَنَّبُهَا ٱلۡأَتۡقَى

አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
18 : 92

ٱلَّذِي يُؤۡتِي مَالَهُۥ يَتَزَكَّىٰ

ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
19 : 92

وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُۥ مِن نِّعۡمَةٖ تُجۡزَىٰٓ

ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
20 : 92

إِلَّا ٱبۡتِغَآءَ وَجۡهِ رَبِّهِ ٱلۡأَعۡلَىٰ

ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
21 : 92

وَلَسَوۡفَ يَرۡضَىٰ

ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡ info
التفاسير: