ශුද්ධවූ අල් කුර්ආන් අර්ථ කථනය - අම්හාරික් පරිවර්තනය - මුහම්මද් සාදික්

አል ለይል

external-link copy
1 : 92

وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰ

በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 92

وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ

በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 92

وَمَا خَلَقَ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ

ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 92

إِنَّ سَعۡيَكُمۡ لَشَتَّىٰ

ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 92

فَأَمَّا مَنۡ أَعۡطَىٰ وَٱتَّقَىٰ

የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 92

وَصَدَّقَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤ info
التفاسير:

external-link copy
7 : 92

فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡيُسۡرَىٰ

ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 92

وَأَمَّا مَنۢ بَخِلَ وَٱسۡتَغۡنَىٰ

የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 92

وَكَذَّبَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤ info
التفاسير: