ශුද්ධවූ අල් කුර්ආන් අර්ථ කථනය - අම්හාරික් පරිවර්තනය - මුහම්මද් සාදික්

አል ጋሺያህ

external-link copy
1 : 88

هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡغَٰشِيَةِ

የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? info
التفاسير:

external-link copy
2 : 88

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٍ خَٰشِعَةٌ

ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 88

عَامِلَةٞ نَّاصِبَةٞ

ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 88

تَصۡلَىٰ نَارًا حَامِيَةٗ

ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 88

تُسۡقَىٰ مِنۡ عَيۡنٍ ءَانِيَةٖ

በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 88

لَّيۡسَ لَهُمۡ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٖ

ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
7 : 88

لَّا يُسۡمِنُ وَلَا يُغۡنِي مِن جُوعٖ

የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 88

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٖ نَّاعِمَةٞ

ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 88

لِّسَعۡيِهَا رَاضِيَةٞ

ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
10 : 88

فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٖ

በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
11 : 88

لَّا تَسۡمَعُ فِيهَا لَٰغِيَةٗ

በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
12 : 88

فِيهَا عَيۡنٞ جَارِيَةٞ

በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
13 : 88

فِيهَا سُرُرٞ مَّرۡفُوعَةٞ

በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
14 : 88

وَأَكۡوَابٞ مَّوۡضُوعَةٞ

በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
15 : 88

وَنَمَارِقُ مَصۡفُوفَةٞ

የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
16 : 88

وَزَرَابِيُّ مَبۡثُوثَةٌ

የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
17 : 88

أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلۡإِبِلِ كَيۡفَ خُلِقَتۡ

(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች! info
التفاسير:

external-link copy
18 : 88

وَإِلَى ٱلسَّمَآءِ كَيۡفَ رُفِعَتۡ

ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች! info
التفاسير:

external-link copy
19 : 88

وَإِلَى ٱلۡجِبَالِ كَيۡفَ نُصِبَتۡ

ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ! info
التفاسير:

external-link copy
20 : 88

وَإِلَى ٱلۡأَرۡضِ كَيۡفَ سُطِحَتۡ

ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?) info
التفاسير:

external-link copy
21 : 88

فَذَكِّرۡ إِنَّمَآ أَنتَ مُذَكِّرٞ

አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
22 : 88

لَّسۡتَ عَلَيۡهِم بِمُصَيۡطِرٍ

በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
23 : 88

إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ

ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤ info
التفاسير:

external-link copy
24 : 88

فَيُعَذِّبُهُ ٱللَّهُ ٱلۡعَذَابَ ٱلۡأَكۡبَرَ

አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
25 : 88

إِنَّ إِلَيۡنَآ إِيَابَهُمۡ

መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
26 : 88

ثُمَّ إِنَّ عَلَيۡنَا حِسَابَهُم

ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡ info
التفاسير: