Traduction des sens du Noble Coran - La traduction amharique - Muhammad Sâdiq

አል ኢንፊጣር

external-link copy
1 : 82

إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنفَطَرَتۡ

ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 82

وَإِذَا ٱلۡكَوَاكِبُ ٱنتَثَرَتۡ

ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 82

وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ فُجِّرَتۡ

ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 82

وَإِذَا ٱلۡقُبُورُ بُعۡثِرَتۡ

መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 82

عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّا قَدَّمَتۡ وَأَخَّرَتۡ

ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 82

يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ ٱلۡكَرِيمِ

አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ? info
التفاسير:

external-link copy
7 : 82

ٱلَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّىٰكَ فَعَدَلَكَ

በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 82

فِيٓ أَيِّ صُورَةٖ مَّا شَآءَ رَكَّبَكَ

በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 82

كَلَّا بَلۡ تُكَذِّبُونَ بِٱلدِّينِ

ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
10 : 82

وَإِنَّ عَلَيۡكُمۡ لَحَٰفِظِينَ

በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤ info
التفاسير:

external-link copy
11 : 82

كِرَامٗا كَٰتِبِينَ

የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
12 : 82

يَعۡلَمُونَ مَا تَفۡعَلُونَ

የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
13 : 82

إِنَّ ٱلۡأَبۡرَارَ لَفِي نَعِيمٖ

እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
14 : 82

وَإِنَّ ٱلۡفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٖ

ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
15 : 82

يَصۡلَوۡنَهَا يَوۡمَ ٱلدِّينِ

በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
16 : 82

وَمَا هُمۡ عَنۡهَا بِغَآئِبِينَ

እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
17 : 82

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ

የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? info
التفاسير:

external-link copy
18 : 82

ثُمَّ مَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلدِّينِ

ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? info
التفاسير:

external-link copy
19 : 82

يَوۡمَ لَا تَمۡلِكُ نَفۡسٞ لِّنَفۡسٖ شَيۡـٔٗاۖ وَٱلۡأَمۡرُ يَوۡمَئِذٖ لِّلَّهِ

(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡ info
التفاسير: