Übersetzung der Bedeutungen von dem heiligen Quran - Amharische Übersetzung - Muhammad Sadiq

አል ሙርሰላት

external-link copy
1 : 77

وَٱلۡمُرۡسَلَٰتِ عُرۡفٗا

ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 77

فَٱلۡعَٰصِفَٰتِ عَصۡفٗا

በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 77

وَٱلنَّٰشِرَٰتِ نَشۡرٗا

መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 77

فَٱلۡفَٰرِقَٰتِ فَرۡقٗا

መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 77

فَٱلۡمُلۡقِيَٰتِ ذِكۡرًا

መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ info
التفاسير:

external-link copy
6 : 77

عُذۡرًا أَوۡ نُذۡرًا

ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
7 : 77

إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَٰقِعٞ

ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 77

فَإِذَا ٱلنُّجُومُ طُمِسَتۡ

ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
9 : 77

وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ فُرِجَتۡ

ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
10 : 77

وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ نُسِفَتۡ

ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
11 : 77

وَإِذَا ٱلرُّسُلُ أُقِّتَتۡ

መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
12 : 77

لِأَيِّ يَوۡمٍ أُجِّلَتۡ

ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤ info
التفاسير:

external-link copy
13 : 77

لِيَوۡمِ ٱلۡفَصۡلِ

ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
14 : 77

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا يَوۡمُ ٱلۡفَصۡلِ

የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? info
التفاسير:

external-link copy
15 : 77

وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ

ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ {1} info

{1} ይህ አንቀጽ በዚህ ምእራፍ ውስጥ 10 ግዜ ተደጋግሟል

التفاسير:

external-link copy
16 : 77

أَلَمۡ نُهۡلِكِ ٱلۡأَوَّلِينَ

የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን? info
التفاسير:

external-link copy
17 : 77

ثُمَّ نُتۡبِعُهُمُ ٱلۡأٓخِرِينَ

ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
18 : 77

كَذَٰلِكَ نَفۡعَلُ بِٱلۡمُجۡرِمِينَ

በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
19 : 77

وَيۡلٞ يَوۡمَئِذٖ لِّلۡمُكَذِّبِينَ

ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ info
التفاسير: