పవిత్ర ఖురాన్ యొక్క భావార్థాల అనువాదం - అమ్హారిక్ అనువాదం - ఆఫ్రికా అకాడమీ

አል ጋሺያህ

external-link copy
1 : 88

هَلۡ أَتَىٰكَ حَدِيثُ ٱلۡغَٰشِيَةِ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) የሸፋኝቱ ትንሳኤ ወሬ መጣልህን? info
التفاسير:

external-link copy
2 : 88

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٍ خَٰشِعَةٌ

2. በዚያ ቀን የከሓዲያን ፊቶች ተዋራጆች ናቸው:: info
التفاسير:

external-link copy
3 : 88

عَامِلَةٞ نَّاصِبَةٞ

3. ሰሪዎች ለፊዎች ናቸው:: info
التفاسير:

external-link copy
4 : 88

تَصۡلَىٰ نَارًا حَامِيَةٗ

4. የምታቃጥልን እሳት ይገባሉ:: info
التفاسير:

external-link copy
5 : 88

تُسۡقَىٰ مِنۡ عَيۡنٍ ءَانِيَةٖ

5. በጣም ከፈላች ምንጭም ይጋታሉ:: info
التفاسير:

external-link copy
6 : 88

لَّيۡسَ لَهُمۡ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٖ

6. ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃማ) ዛፍ እንጂ ሌላ ምግብ የላቸዉም:: info
التفاسير:

external-link copy
7 : 88

لَّا يُسۡمِنُ وَلَا يُغۡنِي مِن جُوعٖ

7. አካልን አያሰባ፤ ከረኃብም አያብቃቃ፤ info
التفاسير:

external-link copy
8 : 88

وُجُوهٞ يَوۡمَئِذٖ نَّاعِمَةٞ

8. (የአማንያን) ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው:: info
التفاسير:

external-link copy
9 : 88

لِّسَعۡيِهَا رَاضِيَةٞ

9. በስራቸውም ተደሳቾች ናቸው:: info
التفاسير:

external-link copy
10 : 88

فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٖ

10. በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው:: info
التفاسير:

external-link copy
11 : 88

لَّا تَسۡمَعُ فِيهَا لَٰغِيَةٗ

11. በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም:: info
التفاسير:

external-link copy
12 : 88

فِيهَا عَيۡنٞ جَارِيَةٞ

12. በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አሉ:: info
التفاسير:

external-link copy
13 : 88

فِيهَا سُرُرٞ مَّرۡفُوعَةٞ

13. በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አሉ:: info
التفاسير:

external-link copy
14 : 88

وَأَكۡوَابٞ مَّوۡضُوعَةٞ

14. በተርታ የተኖሩ ኩባያዎችም፤ info
التفاسير:

external-link copy
15 : 88

وَنَمَارِقُ مَصۡفُوفَةٞ

15. የተደረደሩ መከዳዎችም፤ info
التفاسير:

external-link copy
16 : 88

وَزَرَابِيُّ مَبۡثُوثَةٌ

16. የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አሉ):: info
التفاسير:

external-link copy
17 : 88

أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى ٱلۡإِبِلِ كَيۡفَ خُلِقَتۡ

17. (ከሓዲያን) ግመል እንዴት እንደተፈጠረች አይመለከቱምን? info
التفاسير:

external-link copy
18 : 88

وَإِلَى ٱلسَّمَآءِ كَيۡفَ رُفِعَتۡ

18. ሰማይም እንዴት ከፍ እንደተደረገች! info
التفاسير:

external-link copy
19 : 88

وَإِلَى ٱلۡجِبَالِ كَيۡفَ نُصِبَتۡ

19. ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ! info
التفاسير:

external-link copy
20 : 88

وَإِلَى ٱلۡأَرۡضِ كَيۡفَ سُطِحَتۡ

20. ምድርም እንዴት እንደተዘረጋች አይመለከቱምን?! info
التفاسير:

external-link copy
21 : 88

فَذَكِّرۡ إِنَّمَآ أَنتَ مُذَكِّرٞ

21. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) አስታውስም:: አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና:: info
التفاسير:

external-link copy
22 : 88

لَّسۡتَ عَلَيۡهِم بِمُصَيۡطِرٍ

22. በእነርሱ ላይ አስገዳጅ (ተሿሚ) አይደለህም፤ info
التفاسير:

external-link copy
23 : 88

إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ

23. ግን ከእውነት የዞረና የካደ፤ info
التفاسير:

external-link copy
24 : 88

فَيُعَذِّبُهُ ٱللَّهُ ٱلۡعَذَابَ ٱلۡأَكۡبَرَ

24. አላህም ከባዱን ቅጣት ይቀጣዋል። info
التفاسير:

external-link copy
25 : 88

إِنَّ إِلَيۡنَآ إِيَابَهُمۡ

25. መመለሻቸው ወደ እኛ ብቻ ነው:: info
التفاسير:

external-link copy
26 : 88

ثُمَّ إِنَّ عَلَيۡنَا حِسَابَهُم

26. ምርመራቸዉም በእኛ ላይ ብቻ ነው:: info
التفاسير: