د قرآن کریم د معناګانو ژباړه - امهري ژباړه - محمد صادق

አል መሰድ

external-link copy
1 : 111

تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
2 : 111

مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
3 : 111

سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
4 : 111

وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡ info
التفاسير:

external-link copy
5 : 111

فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡ info
التفاسير: